top of page

        አልማዝዬ የምትወደው የበጎ አድራጎ ተረጂዎች

 

ወይዘሮ አልማዝ በሕይወት በነበሩበት ዘመን በነበራቸው ፅኑ እምነት በመነሳት አያሌ ለሆኑ አብያተ ክርስትያናት የሚቻላቸውን ሁሉ እርዳታ ያደርጉ ነበር። አሁንም ከእረፍታቸው በኃላ የወይዘሮ አልማዝን ፈለግ በመከተል በጎአድራጎት ማድረግ የምትፈልጉ ሁሉ በሎሳንጅለስ ለሚገኘው የድንግል ማርያም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን እጃችሁን እንድትዘረጉ በትሕትና እንጠይቃለን።

የቤተክርስቲያን አድራሻ:

 

Virgin Mary Ethiopian Orthodox Tewahedo  Church

4907 S Main St, Los Angeles, CA 90037

 

 
bottom of page