

አልማዝዬ የምትወደው የበጎ አድራጎት ተረጂዎች
ወይዘሮ አልማዝ በሕይወት በነበሩበት ዘመን በነበራቸው ፅኑ እምነት በመነሳት አያሌ ለሆኑ አብያተ ክርስትያናት የሚቻላቸውን ሁሉ እርዳታ ያደርጉ ነበር። አሁንም ከእረፍታቸው በኃላ የወይዘሮ አልማዝን ፈለግ በመከተል በጎአድራጎት ማድረግ የምትፈልጉ ሁሉ በሎሳንጅለስ ለሚገኘው የድንግል ማርያም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን እጃችሁን እንድትዘረጉ በትሕትና እንጠይቃለን።
የቤተክርስቲያን አድራሻ:
Virgin Mary Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
4907 S Main St, Los Angeles, CA 90037